የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ እና ከፌደራል መሬት ባንክና ልማት ኮርፖሬሽን ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ!



ስምምነቱ በዋናነት የኮርፖሬሽኑን መሰረተ-ልማት ወደ ዲጂታል ስርአት እንዲገባ የማድረግ እና የሳይበር ልማት ስትራቴጂክ ፍኖተ-ካርታ የማዘጋጀት እንዲሁም የመረጃዎቹን ደህንነት ማስጠበቅን የካተተ እንደሆነም ተገልጿል።
Small Appliances  Category
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው እና የፌደራል መሬት ባንክና ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር ሌንሳ መኮንን ስምምነቱን ፈርመዋል፡፡
Health and beauty category
ከኤጀንሲው ጋር የተደረገው ስምምነት ኮርፖሬሽኑ በቴክኖሎጂ ራሱን ለማዘመን በሚያከውናቸው ስራዎች ላይ ማእከል ያደረገ መሆኑን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሯ፤ በተለይ መረጃን ደህንነቱን ለማስጠበቅ ያለመ ነው ማለታቸውን ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት
ዌብሳይታችንን ይጎብኙ TVs and Audio Category